Posts

Showing posts from August, 2015

አንደንቁዋሪው ዲስኩር ... "ቁዋሚ ጥቅም እንጂ ቁዋሚ ወዳጅ የለም "!

                    አንደንቁዋሪው ዲስኩር ...  " ቁዋሚ ጥቅም እንጂ ቁዋሚ ወዳጅ የለም "!                                                                                               ቦጋለ ካሳዬ፣ አምስተርዳም ብርሃኑ ነጋ በርሃ ገባ ! ' አሜሪካ ተቀምጠህ የጦርነት ፉከራኽን ተወን '! እያልን ስናብጠለጥለው እነሆ በተግባር አፋችንን ዘጋው አይደለም እንዴ? ተቀብለናል አቤ ቶኪቻው .... ስላቅህ እውነትነት አለው። ሰውየው መጀመሪያ የኢህአፓ አባል ሆኖ ነበር በ 17 አመቱ የሽፈተው ። ዛሬ ደግሞ ከ 40 አመታት በሁዋላ የአርበኝነት ትግል ለማካሄድ አስመራ ገብቱዋል። ምንም እንኩዋን...